×

ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ) የነብዩ ያዕቁብ (ዓ .ሳ )እና የነብይ ዩሱፍ (ዓ .ሳ )ታሪክ - (አማርኛ)

ይህ ሙሃዳራ ስለ :ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ)ከ ቁርአን በተገኘው ምንጭ መስረት ሸክ መሐመድ ሐሚዲን የነብይ የያዕቁብና ዩሱፍ ታሪክ በተመለከተ የደርጉት ሙሃዳራ ነው ::

ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ) የነብይ ዩሱፍ ታሪክ ክፍል ሁለት - (አማርኛ)

ይህ ሙሃዳራ ስለ :ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ)ከ ቁርአን በተገኘው ምንጭ መስረት ሸክ መሐመድ ሐሚዲን ሰፋ ባለ መልኩ ስለ ነብይ ዩሱፍ (ዓ.ሳ )ክፍል ሁለት በስፋት የተነጋገረበት ሙሃዳራ ነው::

ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ) የነብይ እስሃቅ (ዓ .ሳ )ታሪክ - (አማርኛ)

ይህ ሙሃዳራ ስለ :ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ)ከ ቁርአን በተገኘው ምንጭ መስረት ሸክ መሐመድ ሐሚዲን ስለ ነብይ እስሃቅ ታሪክ ባደረጉት ሰፋ ባለ መልኩ ያቀረቡት ሙሓዳራ ነው ::

ገደለ ነቢያት: (የነቢያት ታሪክ) የነብይ እስማዕል (ዓ .ሳ ) ታሪክ ክፍል ሶስት - (አማርኛ)

ይህ ሙሃዳራ ስለ :ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ)ከቁርአን በተገኘው ምንጭ መስረት ሸክ መሐመድ ሐሚዲን ስለ የነብይ እስማእል ታሪክ በተመለከተ ከቁርኣን እና ከሱና ምንጭ በመነሳት በስፋት ያቀረቡት ሙሃዳራ ነው ::

ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ) የነብይ እስማእል (ዓ .ሳ ) ሁለተኛ ክፍል እና የካእባ አሰራር ታሪክ - (አማርኛ)

ይህ ሙሃዳራ ስለ :ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ)ከ ቁርአን በተገኘው ምንጭ መስረት ሸክ መሐመድ ሐሚዲን የነብይ እስማእል (ዓ.ሳ ) ታሪክና እብራህም (ዓ .ሳ ) ከልጃቸው እስማእል ጋር በመሆን የካእባ በተመከተ በስፋት የገለፁበት ሙሃዳራ ነው::

ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ) የነብይ እስማእል (አለይህ ሳላም) - (አማርኛ)

ይህ ሙሃዳራ ስለ :ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ)ከ ቁርአን በተገኘው ምንጭ መስረት ሸክ መሐመድ ሐሚዲን የነብይ እስማእል እና የእናታቸው ሃጃር ታሪክ በስፋት የተዳሰሰበትና እንዲሁም የካዕባ አሰራር ታሪክም የገለፁበት ሙሃዳራ ነው ::

ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ) ክፍል ስድስት - (አማርኛ)

ይህ ሙሃዳራ ስለ :ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ)ከ ቁርአን በተገኘው ምንጭ መስረት ሸክ መሐመድ ሐሚዲን ታሪኩ ሰፋ ባለ ሁኔታ ከነብይ አደም ጀምሮ እስከ ነብያችን መሐመድ (ሶ.ዐ.ወ) በስፋት የዳሰሱበት ሙሃዳር ነው ይህ ሙሃዳራ 25ክፍሎች አሉት ::

ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ) :የ አደም(ዓ.ሳ ) ታሪክ - (አማርኛ)

ይህ ሙሃዳራ ስለ :ገደለ ነቢያት (የነቢያት ታሪክ)ከ ቁርአን በተገኘው ምንጭ መስረት ሸክ መሐመድ ሐሚዲን ታሪኩ ሰፋ ባለ ሁኔታ ሰለ ነብዩ አደም (ዓ.ሳ) ታሪክ የዳሰሰበት ሙሃዳራ ነው በዚህ ሙሃዳራ የነቢያችን አደም አፈጣጠርና ከዛ በኃላ ሰይተን የ አላህ ሱብሃናሁ ወተአላ ትዕዛዝ አለመቀበሉ ያብራራበት ሙሃዳራ ነው ::

አል-ኡሱል አስ-ሰላሰህ ሶስቱ መሰረታዊ መርሆዎች - (አማርኛ)

ዐቂደህ በኢስላም ውስጥ ከፍተኛ ቦታ ያለው ጉዳይ ነው፣ ይህ መጽሃፍ ሶስቱ መሰረቶች ትምህርት በውስጡ ይዘዋል፣ አንብበው ዕውቀት እንድቀስሙ ተስፋ እናደርጋለን።

እስልምና እና ክርስትና ንፅፅር ክፍል :01 - (አማርኛ)

ይህ በተከታታይ የሚቀርብ እስልምና እና ክርስትና ንፅፅር በሚል ርእስ የሚቀርብ ፕሮግራም ነው በዚህ ፕሮግራም ኡስታዝ ካሊድ ካሳሁን በክርስትና ሕይወትና በኢስላም ሕይወት ያለው ልዩነት እና እንዲሁም ክርስትያን መሆን ያለው ጉዳት በስፋት ያብራራበት ሙሃደራ ነው ::

እስልምና እና ክርስትና ንፅፅር ክፍል :02 - (አማርኛ)

ይህ በተከታታይ የሚቀርብ እስልምና እና ክርስትና ንፅፅር በሚል ርእስ የሚቀርብ ፕሮግራም ነው በዚህ ፕሮግራም ኡስታዝ ካሊድ ካሳሁን ከመፅሐፍ ቅዱስ "ይህቺ ፅዋ ከእኔ ትለፍ" ትርጉም በስፋት ያብራራበት ሙሃደራ ነው ::

እስልምና እና ክርስትና ንፅፅር ክፍል :03 - (አማርኛ)

ይህ በተከታታይ የሚቀርብ እስልምና እና ክርስትና ንፅፅር በሚል ርእስ የሚቀርብ ፕሮግራም ነው በዚህ ፕሮግራም ኡስታዝ ካሊድ ካሳሁን ከመፅሐፍ ቅዱስ " ድንጋዩን ማን ፈነቀለው? " ትርጉም በዚህ የንፅፅር ትምህርት በስፋት ያብራራበት ሙሃደራ ነው ::